President's Message

President's photo
Contact
Name: Feyera Dinsa (Ph.D)
+251-911235189‬
president@slu.edu.et
+251-111355637
P.O. Box: 245
Administration Building 3rd floor Room 3

Feyera Dinsa (Ph.D)

Salale University President

Welcome to Salale University’s (SlU) Official Website,It is my great honor to serve as the President of Salale University, and I am deeply inspired to work alongside the dedicated and enthusiastic staff of our institution. I firmly believe that education is the most powerful tool to drive national progress and improve lives in all dimensions. It serves as the foundation for all forms of advancement, achievable only when access and equity are ensured.

With this vision, and guided by our motto, "Co-Creating Quality," Salale University was established in 2015 in Fiche town, North Showa Zone, Oromia Region, located 112 kilometers from Addis Ababa. Since its inception, SlU has been steadfastly committed to its three core missions: education, research, and community service. The University began its academic journey with nine undergraduate programs. Today, it offers more than thirty undergraduate programs, and we have finalized preparations to launch postgraduate programs in various fields by 2020. Our region, North Showa, widely known as "Salale" for historical reasons, is uniquely positioned, bordered by two major tributaries of the Nile River—Mogor and Jama—as well as the Nile itself. This area has attracted significant attention from researchers and academics due to its potential mineral resources.

Read More...
News Detail

የሰላሌ ዩኒቨርስቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን 1054 ተማሪዎችን አስመረቀ

News Image

የሰላሌ ዩኒቨርስቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች

መደበኛና ማታ መርሀ ግብሮች ያሰለጠናቸውን 1 ሺህ 54 ተማሪዎችን በዛሬው ዕለት በመጀመሪያ ዲግሪ አስመርቋል ።
ዩኒቨርስቲው በ3ኛ ዙር ካስመረቃቸው ተማሪዎች ውስጥ 428 ተማሪዎች ሴቶች ናቸው።
የዩኒቨርስቲው ኘሬዜዳንት ዶክተር ገናነው ጎፌ ሰላሌ ዩኒቨርስቲ ለትምህርት ጥራት ሰጥቶ ብቃትና ክህሎት ያላቸው ተማሪዎችን በማፍራት ላይ እንደሚገኝ ተናግረዋል ።ዩኒቨርስቲው ትምህርት የሚሰጥባቸውን ፕሮግራሞች 34 ማድረሱንም ገልጸዋል ።የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ሳሙኤል ክፍሌ በበኩላቸው መንግስት ለከፍተኛ ትምህርት ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን ተናግረዋል ።ተመራቂ ተማሪዎች ሀገራቸው ከችግር ተላቃ በእድገት ጎዳና እንድትራመድ በማድረግ የቀሰሙትን እውቀትና ልምድ ወደ ተግባር ሊቀይሩ ይገባል ብለዋል።ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በሀገሪቱ የሚታዩ የኢኮኖሚና ማህበራዊ ብልጽግና እንዲመጣ ከፍተኛ ኋላፊነት መወጣት አለባቸው ብለዋል።ማህበራዊ ትስስር እንዲላላ ባለፋት 27 አመታት መሰራቱን የገለጹት ዶክተር ሳሙኤል ክፍሌ ህብረብሔራዊ አንድነት እንዲመጣ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ትልቅ ሚና ይጠበቅባቸዋል ብለዋል።

Back to list
<