President's Message

President's photo
Contact
Name: Feyera Dinsa (Ph.D)
+251-911235189‬
president@slu.edu.et
+251-111355637
P.O. Box: 245
Administration Building 3rd floor Room 3

Feyera Dinsa (Ph.D)

Salale University President

Welcome to Salale University’s (SlU) Official Website,It is my great honor to serve as the President of Salale University, and I am deeply inspired to work alongside the dedicated and enthusiastic staff of our institution. I firmly believe that education is the most powerful tool to drive national progress and improve lives in all dimensions. It serves as the foundation for all forms of advancement, achievable only when access and equity are ensured.

With this vision, and guided by our motto, "Co-Creating Quality," Salale University was established in 2015 in Fiche town, North Showa Zone, Oromia Region, located 112 kilometers from Addis Ababa. Since its inception, SlU has been steadfastly committed to its three core missions: education, research, and community service. The University began its academic journey with nine undergraduate programs. Today, it offers more than thirty undergraduate programs, and we have finalized preparations to launch postgraduate programs in various fields by 2020. Our region, North Showa, widely known as "Salale" for historical reasons, is uniquely positioned, bordered by two major tributaries of the Nile River—Mogor and Jama—as well as the Nile itself. This area has attracted significant attention from researchers and academics due to its potential mineral resources.

Read More...
News Detail

ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ በጤናው ዘርፍ በተለያዩ የትምህርት ፕሮግራሞች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች አስመርቋል።

News Image

ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ ያሰለጠናቸውን 232 በድህረ ምረቃ፣ 107 በመደበኛ የመጀመሪያ ዲግሪ በጤና ሳይንስ፣ ተማሪዎችን በአጠቃላይ 339

ተማሪዎችንና በ 'HDP' ስልጠናቸውን ሲከታተሉ የነበሩ 28 መምህራን በሰላሌ ኦሮሞ ባህል ማዕከል አዳራሽ በደማቅ ስነ ስርዓት በዛሬው ዕለት አስመርቋል።
በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ የሰላሌ ዩንቨርስቲ ሴኔት አባላት፣ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች አቶ ገበየሁ ሀብቴ የሰሜን ሸዋ ዞን ምክትል አስተዳዳሪ ፣ የፊቼ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ክፍሉ ከበደ፣አባ ገዳዎች ፣ሀዳ ስንቄዎች፣የሀይማኖት አባቶች፣መምህራንና የተመራቂ ወላጆች ተገኝተዋል።
የሰላሌ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ገናነው ጎፌ በምረቃት ፕሮግራም መርሀ ግብሩ ላይ በመገኘት ባደረጉት ንግግር ውድ ተመራቂ ተማሪዎቻችን ከበርካታ ዓመታት ልፋትና ትጋት በኋላ ላስመዘገባችሁት ስኬት እንኳን ደስ አላችሁ በማለት የሚቀጥለው ጊዜ ወደ አዲስ የህይወት ምዕራፍ የምትሸጋገሩበት ጊዜ ነውና፣በሃይማኖትና በጎሣ ሳትለዩ ከሙስና በፀዳ መንገድ ሀገራችሁና ማህበረሰባችሁን በቅንነትና በታማኝነት እንድታገለግሉ እንዲሁም በሄዳችሁበት ሁሉ የሰላሌ ዩኒቨርሲቲ አምባሳደር በመሆን እንድትሆኑ ጥሪዬን አቀርባለሁ በማለት ተናግረዋል።

የዕለቱ የክብር እንግዳ የሆኑት አቶ ገበየሁ ሀብቴ የሰሜን ሸዋ ዞን ምክትል አስተዳዳሪ ለተመራቂ ተማሪዎች ባስተላለፉት የስራ መመሪያ መልዕክት መንግስት በተለያዩ ዘርፎች ያሉትን ችግሮች ለመፍታት መፍትሄው ትምህርት መሆኑን በማመን እውቀትና ክህሎት ያለውን ዜጋ ለማፈርት ለትምህርት ትኩረት ሰጥቶ ስፊ ስራዎችን ሲሰራ ቆይቷል፡፡እናንተም በዛሬው ዕለት የተመረቃችሁ ተመራቂ ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲ ውስጥ ባፈራችሁ ዕውቀትና ክህሎት የአገራችሁን አደራ ወደ ጎን ሳትተዉ የበለጸገችና ያደገች ሀገር ለቀጣይ ትውልድ ለማስረከብ ከመቼውም ጊዜ በላይ በትጋትና በቅንነት መስራት ይኖርባችሁዋል በማለት ለተመራቂ ተማሪዎች መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡
በስተመጨረሻም ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ለተመራቂ ተማሪዎች ሽልማት ተበርክቶላቸዋል፡፡

Back to list
<