Welcome to Salale University’s (SlU) Official Website,It is my great honor to serve as the President of Salale University, and I am deeply inspired to work alongside the dedicated and enthusiastic staff of our institution. I firmly believe that education is the most powerful tool to drive national progress and improve lives in all dimensions. It serves as the foundation for all forms of advancement, achievable only when access and equity are ensured.
With this vision, and guided by our motto, "Co-Creating Quality," Salale University was established in 2015 in Fiche town, North Showa Zone, Oromia Region, located 112 kilometers from Addis Ababa. Since its inception, SlU has been steadfastly committed to its three core missions: education, research, and community service. The University began its academic journey with nine undergraduate programs. Today, it offers more than thirty undergraduate programs, and we have finalized preparations to launch postgraduate programs in various fields by 2020. Our region, North Showa, widely known as "Salale" for historical reasons, is uniquely positioned, bordered by two major tributaries of the Nile River—Mogor and Jama—as well as the Nile itself. This area has attracted significant attention from researchers and academics due to its potential mineral resources.
Read More...| Su | M | Tu | W | Th | F | Sa |
|---|
በክበቡ የምስረታ በዓል ላይ የማህበረስብ ሳይንስና ሂዉማኒቲስ ኮሌጅ ዲን የክበቡ ዋና አላማ የተለያዩ ልምዶችን፤ እውቀቶችንና ሀሳቦችን በመለዋወጥ የማንበብን ልምድ ማዳበር እንዲሁም የእርስ በእርስ ግንኙነትን ማሳደግ ነው ብለዋል፡፡
በምስረታዉ ስነ- ስርዓት ላይ መምህራን፤ ተማሪዎች እንዲሁም የአስተዳደር ሰራተኞች የተገኙ ሲሆን የመክፈቻዉን ንግግር ያደረጉት የዩኒቨርሲቲው ምርምርና ማህበረስብ አገልግሎት ም/ፕሬዝደንት ዶ/ር እሸቱ ወንድሙ ናቸዉ፡፡ የክበቡን ምስረታ አስመልክቶ ዉይይት የተደረገበት የዶ/ር ምህረት ደበበ ʿየተቆለፈበት ቁልፍʾ የተሰኘዉ 439 ገጽ ያለዉ የ2004 እትም መጽሀፍ ሲሆን የዉይት መነሻ ሀሳብ ያቀረቡት የዕለቱ አወያይ የአማርኛና ስነ-ጽሁፍ ት/ክፍል ሀላፊ የሆኑት አቶ ደርብ ጌታቸዉ ናቸዉ፡፡ በዚህ መጽሀፍ ላይ ብዙ የሀሳብ መለዋወጦች ከተደረጉ በኋላ በቀጣይ ለዉይይት የሚቀርቡ መጽሀፍቶችም በተሳታፊዎች ተመርጠዋል፡፡ ይህ ተግባርም በወር እንዴ እንደሚደረግ ተገልጿል፡፡የመዝጊያ ንግግር ያደረጉትም የትምህርት ጥራት ማረጋገጫ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ እንደሻዉ መንግስቱ ናቸዉ፡፡