Welcome to Salale University’s (SlU) Official Website,It is my great honor to serve as the President of Salale University, and I am deeply inspired to work alongside the dedicated and enthusiastic staff of our institution. I firmly believe that education is the most powerful tool to drive national progress and improve lives in all dimensions. It serves as the foundation for all forms of advancement, achievable only when access and equity are ensured.
With this vision, and guided by our motto, "Co-Creating Quality," Salale University was established in 2015 in Fiche town, North Showa Zone, Oromia Region, located 112 kilometers from Addis Ababa. Since its inception, SlU has been steadfastly committed to its three core missions: education, research, and community service. The University began its academic journey with nine undergraduate programs. Today, it offers more than thirty undergraduate programs, and we have finalized preparations to launch postgraduate programs in various fields by 2020. Our region, North Showa, widely known as "Salale" for historical reasons, is uniquely positioned, bordered by two major tributaries of the Nile River—Mogor and Jama—as well as the Nile itself. This area has attracted significant attention from researchers and academics due to its potential mineral resources.
Read More...| Su | M | Tu | W | Th | F | Sa |
|---|
የዩኒቨርሲቲዉ የእንግሊዘኛ ቋንቋ ት/ክፍል መምህር የሆነዉ መምህር ዮናስ ታምሩ በጎኑ ዉለታ የተሰኘ የግጥም መድብል በማሳተም ለምርቃት አብቅቷል፡፡ በምርቃቱ መክፈቻ ላይ ንግግር ያደረጉት የሶሻል ሳይንስ ኮሌጅ ዲን መምህር ሀብታሙ
አጥላዉ እንደገለጹት ዩኒቨርሲቲዉ መምህራን ከማስተማራቸዉ ባሻገር የተለያዩ ፅሁፎችን በመፃፍና በማሳተም የማስተማሪያ መንገዳቸዉን ማስፋት እንዳለባቸዉና እንዲህ አይነት መድረኮችም መለመድ እንዳለባቸዉ አፅንኦት ሰጥተዉ ተናግረዋል፡፡የግጥም መድብሉን ይዘትና የአፃፃፍ ስልት በተመለከተ ጠቅለል ያለ ማብራሪያ የሰጡት የአማርኛና ስነ-ፅሁፍ ት/ት ክፍል ሀላፊ የሆኑት መምህር ደርብ ጌታቸዉ እንደተናገሩት አፃፃፉ አዳዲስ የአፃፃፍ ስልትን የተከተለ መሆኑን ከመድብሉ ዉስጥ በተወሰዱ ማሳያ ግጥሞች ጠለቅና ሰፋ ባለ መልኩ ማብራሪያ በመስጠት የደራሲዉን ችሎታ አሞካሽተዋል፡፡በምረቃዉ ስነ-ስርአት ላይም የተገኙ መምህራን ፣ ተማሪዎች እንዲሁም የአስተዳደር ሰራተኞች ሲሆኑ ለምርቃቱ ማዋዣ የሚሆኑ ግጥሞች ፣ ወጎች እንዲሁም ጉዞ ማስታወሻ በራሱ በደራሲዉና በተሳታፊ መምህራን ቀርቧል፡፡ የኦሮምኛ ቋንቋ ግጥምም ዝግጅቱን ካደመቁት ስነ-ፅሁፎች አንዱነዉ፡፡በመጨረሻም የዩኒቨርሲቲዉ ምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ምክትል ፕሬዘዳንት በመዝጊያ ንግግራቸዉ የመምህር ዮናስ ስራ ፋናወጊ መሆኑን አዉስተዉ ይህ ጅማሮ እንጂ መጨረሻ አለመሆኑን አስረግጠዉ ተናግረዋል፡፡